Sunday, February 16, 2020

የአንተን እዉነት አየዉ

              


መለከት ቢነፋ አርያም ቢወጣ

የበትረ ሙሴ ቃል ምንም ባትገረጣ

ፀጉሩን ያሳደገ ወይ አንድ መላጣ

የበቃ መነኩሴ  አንድ ቀን ቢመጣ

ከአንተ መይሳዉ ሹርባ አይታጣ

ያዉም ዉበት ያለዉ አምሮት የሚወጣ

እናም ማንም እራሱን ቢያጸድቅ መሆን ቢያምረዉ ትልቅ

ያንተን ያህል እኮ ማንም አይራቀቅ

የአንተን እዉነት አየዉ በመቅደላን ስደቅ

በዚያ አሙሞትህ አንተ ስትታወቅ

በሽ ስትሞላ በሽ ስትደነቅ

ፍቅሬ መሆንህ ግን ብዙም አይታወቅ

                   ////////////// 
                     2/9/12




No comments:

Post a Comment